TimeLine Layout
October, 2020
-
5 October
ከዚህ በላይ መገፋትና በደል ከወዴት አለ?
ሼር ይደረግ!!! በጥምቀተ ባሕርና በመስቀል ማክበሪያ ቦታቸው ላይ መስቀል ተክላችኋል የተባሉ ኦርቶዶክሳውያን ከ7-9 አመት እስራትና ከአምስትሺ እስከ ሰላሳ ሺ ብር (በድምሩ 189,500 ብር) ቅጣት ተፈረደባቸው። በደቡብ ክልል ጎፋ ዞን የመሎ ኮዛ ላኅ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ከ50 አመት በላይ ይዞታው የነበረውን ጥምቀተ ባሕርና የመስቀል ማክበሪያ ቦታ በጉልበት የነጠቀው መንግስታዊ ቡድን “ይዞታችን …
Read More » -
5 October
ጠ/ሚ አብይ ካደረጉት ንግግሮች ውስጥ መቼም የማይረሱ አይረሴ ሿሿዎች
1. ጊዜ ስለሌለኝ ከኖቬል ሽልማት ፕሮግራም ላይ አልገኝም» 2. «አንዲት ፈረንሳዊ ላግባህ ብላኝ ስቅስቅ ብዬ አለቀስኩ» 3. «በተከልነው ችግኝ የሀረማያ ሀቅ ወደ ነበረበት ተመለሰ» 4. «አረቦችን እስልምና ጠፍቶባችኋል እኛ እናስተምራችሁ አልኳቸው» 5. «በእኔ ዘመን አሳዳጅና ተሳዳጅ አይኖርም» 6. «ሳናጣራ አናስርም፣ አስረን መረጃ አንፈልግም» 7. «ወደ ትግራይ አንድ ማክስ እንጅ …
Read More » -
3 October
የኢፌዲሪ ሕገ-መንግስት በአማራ ሕዝብ ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ የአገሪቱ ሕዝቦች ዘንድ ሕዝባዊ ቅቡልነት የለውም! የሱፍ ኢብራሂም የአብን ም/ሊቀመንበር
«የኢፌዲሪ ሕገ-መንግስት በአማራ ሕዝብ ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ የአገሪቱ ሕዝቦች ዘንድ ሕዝባዊ ቅቡልነት የለውም!» የሱፍ ኢብራሂም የአብን ም/ሊቀመንበር«የኢፌዲሪ ሕገ-መንግስት በአማራ ሕዝብ ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ የአገሪቱ ሕዝቦች ዘንድ ሕዝባዊ ቅቡልነት የለውም!» የሱፍ ኢብራሂም የአብን ም/ሊቀመንበርየአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን) ምክትል ሊቀመንበር በኢፌዲሪ ሕገ-መንግስት ዙሪያ ከዣን ሚዲያ ጋር ያደረጉት ቆይታ፤Posted by የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ National …
Read More » -
2 October
ጀዋርን ጠልታችሁ አብይን የምትደግፉ እንግዲህ እረፉት !
አዲስ አበባ ውስጥ የዋቄ ፈታ እምነት ተከታይ እንደሌለ ይታወቃል። የእምነቱ ተከታዮች በሚኖሩበት አካባቢ ባህላዊ እምነታቸው ማራመዳቸው ችግር የለውም ። ችግሩ ኪሎ ሜትሮች አቋርጠው እምነቱን የማይከተለውን አዲስ አበቤ ከመተንኮስ አልፎ ባህላዊ የጣኦት አምልኮውን የሃገር መገለጫ ለማድረግ መሞከር የባህል የሃይማኖት ወረራ ነው ። የአዲስ አበባ ህዝብ ላይ የሚደረገው ገደብ የለሽ የባህልና የሃይማኖት …
Read More »
September, 2020
-
26 September
አዲሱ የኢትዮጵያ ህገመንግስት – Draft
This Constitution has been presented to Dr. Abiy Ahmed by Ethiopian Professionals in Europe and North America 7 months ago, but the PM still did not reply. Please read and share it.
Read More » -
21 September
የጅቦችና የአህዮች ድርድር
በአለፉት 25 አመታት የህውሃት የአገዛዝ ዘመን ውስጥ ድርጅቱ አጣብቂኝ ውስጥ ሲገባ የሚመዛት ካርድ አለች ። ይች ካርድ ” ድርድር “ትባላለች ። የወያኔን የድርድር የተለመደች ድራማ ስሰማ ሁሌ ትዝ የሚለኝ ቁም ነገር አዘል “የጅቦችና የአህዮች ” የድርድር ተረት ነበር፡፡ በአንድ አገር የሚኖሩ ጅቦችና አህዮች ሰላም ለመመስረት ተስማምተው በየጊዜው በችግርም በደስታም …
Read More » -
19 September
ያልተነገረው ታሪክ !
የዘር ክልል ካልፈረሰ ከአዲስአበባ ወደ አማራ ክልል መሄድ ወይም መምጣት አይቻልም።ምክናያቱም አዲስአበባ የተከበበችው በኦሮሞ ክልል ነው :: ባለፈው የሃጫሉን ግድያ ተከትሎ በኦሮሚያ ሻሸመኔና ሌሎች አካባቢዎች በነረው ጭፍጨፋ ወቅት ከአዲስ አበባ ወደ ደብረ ብርሃን የሚወስደው መንገድ ተዘግቶ ነበር። ከተለያዩ አካባቢዎች ወደ አዲስ አበባ የሚጓዙ ተጓዦች ያላቸው አማራጭ ደብረ ብርሃን መዋልና …
Read More »