Breaking News
Home / Amharic / Genocide against Amhara – Interview with Dr. Nigatu

Genocide against Amhara – Interview with Dr. Nigatu

Check Also

የዲያስፓራ መንገደኞች የሚያጋጥማቸው መከራ!

በቦሌ አየር ማረፊያ በፍተሻ እና ጥበቃ አካላት ተጓዦች ላይ የሚፈፀም ውንብድና እና ዝርፊያ! ድርጊቱ የተፈፀመው …

Peace Prize of Abiy Ahmed has been Revoked in Germany.

Date: 08/03/2023Author: Martin Plaut3 Comments Ethiopia’s Prime Minister has been quietly stripped of an international peace prize that …

3 comments

  1. We have one enemy and that is TPLF

  2. ዶ/ር አብይ ለሚቀጥለው ምርጫ የኢትዮጵያን ህዝብ ይሁንታ ማግኘት ከፈለጉ ፣ የሚከተሉትን ነገሮች መተግበር ይኖርባቸዋል ፡-
    #1 የለገጣፎን ከንቲባ ለፍርድ ካቀረቡ
    #2 የሜጫውያንን ድንፋታና ቀረርቶ ካስታገሱ
    #3 የተንሰራፋውን ስራ- አጥነት በፍጥነት ከቀረፉ
    #4 ኢህአዴግን አፍርሰው አንድ ወጥ አገራዊ ፖርቲ ከመሠረቱ
    #5 የዘር ፌደራሊዝሙን አፍርሰው መልካ-ምድራዊ የፌደራል ስርአት ከገነቡ
    #6 የአዲስ አበባን ክፍለ ከተሞች ወደ 15 ):- ካሳደጉ
    #7 በአዲስ አበባን ህዝብ በይፋ ይቅርታ ከጠየቁ :- እንደሚታወቀው 6000000 የአዲስ አበባ ህዝብ ከማንኛውም የአገሪቱ ህዝብ ቀድሞ እሳቸውን ለመደገፍ
    ወጥቶ :- እሳቸው ግን በምላሹ በሸገር ህዝብ ላይ ደጋግመው ፎክረውበታል፡፡ @፩ መፈንቅለ መንግሥት ሲደረግባቸው የሸገርን ህዝብ ወደ ጎን ትተው ከሌላ ሰፈር ድጋፍ ሲያፈላልጉ መታየታቸው ሁላችንንም ያስገረመ ጉዳይ ሆኖ ማለፉ ይታወሳል፡፡%፪ የሸገር ህዝብ መብቴ ይከበር ስላለ ብቻ ፣ ወደ ጦርነት እንገባለን ማለታቸውም የሚረሳ ነገር አይደለም ፡፡
    #8 የጌዲኦ ህዝብ እንዲፈናቀል ያደረጉና ያስደረጉ አካላትን ለህግ አቅርበው ካሳዩ
    #9 ከኢንጂነር ስመኘው በቀለ ሞት ጀርባ ማንና ምን እንዳለ ካሳወቁ
    #10 በሸዋ ማህበረሰብ ላይ የሚደረገውን ጥላቻና ጭቆና ካስቆሙ

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.