የተነፈሰ ጎማ ብዙ አይራመድም !
ምነው ዘመነ ካሤ መወሽከት አበዛ፤ በመንግሥት ደረጃ ያለን አካል ለመጣል ትጥቅ ትግል የሚያደርግ ሰው ወሬ አሉባልታ ካበዛ እየተዋጋ አይደለም።እንደዚህ ዓይነት ብዙ የሚያወራ ሰው ጠላት በቢሊዮን ገንዘብ ከፍሎ የማያገኘውን መረጃ በቀላሉ ከማቀበሉም በተጨማሪ በሌሎች ጀግኖች ተከሻ ላይ የድል አጥቢያ አርበኛ ለመሆን የአፍ ሮኬት ማፈንዳት ተገቢ አደለም ። ጠላት ዘመነ የሚናገረውን ዓይነት …
Read More »