አንከር ሚዲያ እንደዘገበው .. ለማታውቁት ሰለሞን ካሳ ይባላል ., ወንጀለኛው የሆነው ይህ ሰው የህዝብ ድምፅ የሆኑትን ሚዲያዎች እያስሳደደ በማዘጋት የአብይ አህመድ ቀኝ እጅ ሆኖ በአማራ ህዝብ ላይ የሚያደርሰውን አሰቃቂ የዘር ፍጅት ለአለም ጆሮ እንዳይደርስ እና የአገዛዙን ወንጀል ለመደበቅ ብሎም አዳፍኖ ለማስቀረት ከፍተኛ ሚና የሚጫወት አደገኛ ወንጀለኛ መሆኑን ምንጮች በገሃድ እየወጡ …
Read More »የአድዋ በአል በለንደን ከተማ በደማቅ ተከበረ
County od Santa Barbara in California passed Resolution against the Regime of Abiy Ahmed.
AMHARA FANO in London at Ethiopian Embassy
የዲያስፓራ መንገደኞች የሚያጋጥማቸው መከራ!
በቦሌ አየር ማረፊያ በፍተሻ እና ጥበቃ አካላት ተጓዦች ላይ የሚፈፀም ውንብድና እና ዝርፊያ! ድርጊቱ የተፈፀመው ሰኞ እለት (የካቲት 11/2016) ምሽት ላይ ነበር። ስሟን የማልጠቅሳት ትውልደ ኢትዮጵያዊ፣ የአሜሪካ ዜግነት ያላት ተጓዥ ማታ 5 ሰአት ወደ አሜሪካ ላለባት ጉዞ ቀደም ብላ 2 ሰአት ቦሌ ኤርፖርት ትደርሳለች። በፍተሻው ወቅት “ሻንጣሽን ከፍተሽ አሳዪን፣ ማሽኑ …
Read More »