Breaking News
Home / Amharic / 188 የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወስዷል!

188 የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወስዷል!

ኢትዮጵያ ውስጥ የኮሮና ቫይረስ መከሰቱ ከተነገረ በሗላ በአዲስ አበባ ከተማ በጤና መጠበቂያ ቁሶች እንዲሁም በግብርና ምርቶች ላይ ያለአግባብ ዋጋ ጨምረው የተገኙ 188 የንግድ ተቋማት ላይ እርምጃ ተወስዷል።

አንዳንድ ፋርማሲዎች 5 ብር የነበረውን የአፍ መከላከያ እስከ 200 መቶ ብር፣ ነጭ ሽንኩርት ከ100 – 110 ብር የነበረውን ከ250 – 290 ብር፣ ሙዝ በኪሎ 25 ብር የነበረውን 60 ብር፣ በርበሬ 90 ብር የነበረውን 130 ብር ሲሸጡ የተገኙ ድርጅቶች እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል።

Check Also

የብልፅግና ፓርቲ ‘የሚዲያ ሠራዊት’ አባላት ሐሰተኛ መረጃ !

አማኑኤል ይልቃል የሥራ ድርሻ,ቢቢሲ አማርኛ ዘገባው ከናይሮቢ ከ 8 ሰአት በፊት በገዢው ብልፅግና ፓርቲ በተለይም …

ኢትዮጵያዉያን የተባበሩት መንግሥታት ስብሰባ ላይ ፈንቅለው ገብተው ተቃውሞ አሰሙ !

Ethiopians protest against Abiy Ahmed in Geneva Switzerland!

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.