ጥቁር ስለለበስኩ ከስራ ተባረርኩ
Admin
February 20, 2023
Amharic, Documents, News, Opinions, World
198 Views
- ” ከደመወዝ የሚያግድ ደብዳቤው በተፃፈ በ13 ቀኑ ዛሬ ማገጃው ደርሶኛል””የአዲስ አበባ መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ጥቁር ልብስ ለብሳችሁ ቢሮ አትገቡም ለምን ተባልን በሚል ድምፄን በማሰማቴ ከስራና ደመወዝ የሚያግድ ደብዳቤው በተፃፈ በ13 ቀኑ ዛሬ ማገጃው ደርሶኛል “Beletu Zeleke Mersha
https://facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02apjckS6txvwWM8Hd2jFRFQ8yNhaWPR9qQYN4sMg95hvbzYtLLz6sKoRULfYqjJntl&id=257133381025542&sfnsn=scwspwa