Breaking News
Home / Amharic / የአብን አመራሮች አሜሪካ ገቡ !

የአብን አመራሮች አሜሪካ ገቡ !

አሥራት ዜና:- መጋቢት 2፣ 2012 ዓ.ም.

የአብን አመራሮች ሊ/መንበሩ ረ/ፕሮፌሰር በለጠ ሞላና ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ዛሬ ከሰዓት ዋሽንግተን ዲሲ የገቡ ሲሆን በዳላስ ኤርፖርትም አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

አመራሮቹ በተለያዩ የአሜሪካ ግዛቶች ከነዋሪው ጋር በአማራ ጉዳይ ውይይት እንደሚያደርጉ ገልፀው ማንኛውም ሀሳብና ጥያቄ ያለው ሁሉ በየ ስብሰባ ቦታዎች በመገኘት ሐሳቡን እንዲያካፍል፣ ጥያቄዎችን እንዲያቀርብና አብንን እንዲደግፍ ጥሪ አቅርበዋል።

አብን የመጀመሪያውን የአሜሪካ ስብሰባ በመጭው ቅዳሜ ከዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው ነዋሪ ጋር በቨርጅኒያ ያደርጋል።

Check Also

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

ድሮን ሲያስተኩስ የነበረው ባንዳ በፋኖ ተያዘ ! እኔን ያየህ ተቀጣ !

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.