Breaking News
Home / Amharic / የአሁኖቹ ግልገል ግፈኞች/ገዥዎች ተቋማትን ተቀራምተው/ተከፋፍለው ወርሰዋል ሚዲያ ፣አስተዳደር ፣ ፀጥታና መከላከያ …

የአሁኖቹ ግልገል ግፈኞች/ገዥዎች ተቋማትን ተቀራምተው/ተከፋፍለው ወርሰዋል ሚዲያ ፣አስተዳደር ፣ ፀጥታና መከላከያ …

የጉድ ሃገር ኢትዮጵያ !

” የፊንፊኔ ከተማ አስተዳደር ተጠሪነቱ ለኦሮሚያ መንግስት ባልሆነበት ሁኔታ የከተማው አስተዳደር በኦሮሚያ መሬት የተሰሩ ኮንዲሚንዬሞች የማከፋፈል ስልጣን የለውም ” ቄሮ

…ይልሃል ስማልኝ ወገኔ !!

ወቸው ጉድ : የቀድሞዎቹ ግፈኛ ገዥዎች በአንድ ድርጅት ተጠርንፈው አንድ ላይ ነበር የሚጮሁት ፣ የሚፎክሩት ፣ የሚደፈጥጡት፣ የሚገሉት …ወዘተ የሚያደርጉት ።

የአሁኖቹ ግልገል ግፈኞች / ዕጩ ገዥዎች ስማቸው ብዙ ነው ፣ ተቋማትን ተቀራምተው / ተከፋፍለው ወርሰዋል ሚዲያ ፣አስተዳደር ፣ ፀጥታና መከላከያ ፣ ሎቢና አድቮካሲ፣ ዝርፊያና ሽፍትነት ፣ ወጣት ክንፍና የሃገር ሽማግሌነት ….ወዘተ በፀሃይ ፍጥነት በቁጥጥር ስራቸው አውለው የፈለጉትን ነገር በፈለጉት ጊዜ ማሰራት ጀምረዋል አሲረውና ተቧድነው ይዘርፋሉ የተለያያ የሚመስል በውስጥ የጋራ መድረሻ ግብ ያለው የተቀነባበረ ፕሮፓጋንዳ በድፍረት ያሰራጫሉ አበክረውም ይዝታሉ ያስፈራራሉ ለዚህና ላለተጠቀሱ ህገወጥና ኢ-ሞራላዊ ተግባራት መንግስት የሚባለውን ኩልሽ ተቋም በይፋም በስውርም ይጠቀሙበታል ።

ምንም ማንም ሊደብቀው የማይችለው እውነታ እንደ ህዝብ የሚያሳፍርም የሚያስፈራም ጊዜ ከፊታችን ተደቅኗል።

Check Also

AMHARA FANO in London at Ethiopian Embassy

የዲያስፓራ መንገደኞች የሚያጋጥማቸው መከራ!

በቦሌ አየር ማረፊያ በፍተሻ እና ጥበቃ አካላት ተጓዦች ላይ የሚፈፀም ውንብድና እና ዝርፊያ! ድርጊቱ የተፈፀመው …

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.