Breaking News
Home / Amharic / የመከላከያና የአማራ ፋኖ ፍጥጫ ! share !

የመከላከያና የአማራ ፋኖ ፍጥጫ ! share !

 

ከትላንት የቀጠለው የመከላከያና የአማራ ፋኖ ፍጥጫ ከመርጡለ ማርያም ከተማ!

via መነን ንጉሴ

እግሬ አውጪኝ ብሎ ከግንባር እየፈረጠጠ የነበረውን የመከላከያ ሠራዊት መካነ ሰላም ከተማ ላይ መንገድ ዘግተው ከሸሸህ ሽሽ፣ መሸሽ መብትህ ነው። ነገርግን የሃገር ሃብት የሆነውን መሳሪያህን አውልቀህ ስጠን ያሉትን የመካነ ሰላም ወጣቶች ረሽኖ የተዘጋውን መንገድ አስከፍቶ በዐባይ አቋርጦ ጎጃም ጥንታዊቷ መርጡለ ማርያም ከተማ የገባው የሃገር መከላከያ ሠራዊት እንደ መካነ ሰላሙ ገድለኸን አታልፋትም በማለት የበላይ ዘለቀ ልጆች በዚህ መልክ መንገድ ዘግተው ከፈርጣጩ መከላከያ ጋር ሙግት ገጥመው ይተጋተጉ ይዘዋል።
የክልሉ መንግሥት ወደ ቦታው በማቅናት የኾነው ካዬ በኃላ ተመልሶ ለመሄድ ሲል ወጣቱ ለምን አንድ ነገር ሳትሉን የምትሄዱ በማለት መንገዱን ዘግቶ ነበር ነገር ግን አሁን ወደ ባሕርዳር ለስብሰባ ነው የምንሄድ ተጨማሪ ኃይል ይዘን እንመለሳለን በማለት በግድም ቢሆን ሄዷል፡፡
 

Check Also

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

ድሮን ሲያስተኩስ የነበረው ባንዳ በፋኖ ተያዘ ! እኔን ያየህ ተቀጣ !

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.