Breaking News
Home / News / ከነገ ሠኞ ጀምሮ የስራ ማቆም አድማ! ጥብቅ ማሳሰብያ !!

ከነገ ሠኞ ጀምሮ የስራ ማቆም አድማ! ጥብቅ ማሳሰብያ !!

ከነገ ሠኞ ጀምሮ (ሼር ያድርጉ)

አዲስ አበባን ጨምሮ በመላው አማራ ደረጃ የሚተገበሩ ፡
~~~ የሕዝባዊ እምቢተኝነት መተግበሪያዎች ~~~
1) ሙሉ ለሙሉ ትምሕርት የማቆም አድማ
2) ሙሉ ለሙሉ የትራንስፖርት ማቆም አድማ
3) ሙሉ ለሙሉ የድርጅቶች መዝጋት አድማ
4) ሙሉ ለሙሉ ግብር መክፈል የማቆም አድማ
እነዚህን አራቱን እንደ መጀመሪያ እርምጃ በማድረግ በየአካባቢያችሁ በመደራጀት የቻላችሁትን ታደርጉ ዘንድ በታላቁ የአማራ ሕዝብ ስም አደራ እንላችኋለን።
የደሴ-ኮምበልቻ እና የደብረ ሲና-ደብረ ብርሃን
ልዩ መናበብና ቅንጅት ያስፈልጋል እንመለስበታለን።

( የሕዝባዊ እምቢተኝነት ማስተባበሪያ )

Check Also

AMHARA FANO in London at Ethiopian Embassy

የዲያስፓራ መንገደኞች የሚያጋጥማቸው መከራ!

በቦሌ አየር ማረፊያ በፍተሻ እና ጥበቃ አካላት ተጓዦች ላይ የሚፈፀም ውንብድና እና ዝርፊያ! ድርጊቱ የተፈፀመው …

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.