Breaking News
Home / Amharic / አብይ አህመድ በሀገር ላይ የሰራቸው ግፎች በመረጃ !

አብይ አህመድ በሀገር ላይ የሰራቸው ግፎች በመረጃ !

አብይ አህመድ በሀገር ላይ የሰራቸው ግፎች በመረጃ ላሳያችሁ:-👇👇👇👇
፩- ወርቅነህ ገበየሁንና ለማ መገርሳን ወደ ኤርትራ በመላክ ከኦነግ ጋር የተስማሙት ዐምሓራና ዐምሓራ ተናጋሪውን ከኦሮሚያ በማፅዳት የኦሮሞ ብቻ ማድረግ።
፪-የሀገሪቱን ስልጣን መጠቅለል
– የሀገሪቱን መረጃና ደህንነት ከተመስገን ጥሩነህ ውጭ ያሉትን እስከታች ኦሮሞ ብቻ ማድረግ፣
– ጥበቃና ዋና መምሪያው በኦሮሞ እንዲመራ ማድረግ፣
– የውጭና የውስጥ ደህንነቱ በኦሮሞ እንዲመራ ማድረግ፣
– መከላከያ ከላይ እስከ ታችኛው በኦሮሞ እንዲመራ ማድረግ፣
– ሪፐብሊካን ጋርዱ በኦሮሞ እንዲመራ ማድረግ፣
– ፌደራል ፖሊሱ በኦሮሞ እንዲመራ ማድረግ፣
፫-ኢኮኖሚና መሰረተ ልማቱን መጠቅለል
– ሞጆ ደረቅ የጭነት ወደብ ከሞያሌ ጋር የሚያገናኝ መንገድ መስራት፣
– ጋምቤላ ክልል የሚሰራ ዘመናዊ መንገድ ጋምቤላንና ቤኒሻንጉልን መጠቅለል፣
– 100 ሚሊዬን ብር ወጭ ተደርጎ 100 ት/ቤቶችን ገንብተዋል ሰባቱ ት/ቤቶች አዳሪ ናቸው ( 32900 መማሪያ ክላሶች አላቸው)፣
– ኦነግ 34 ባንኮችን ዘርፏል፣
– ለላሊበላ ቤተ ክርስቲያን ግንባታ የፈረንሳይ መንግስት 500 ሚሊዬን ዶላር ስጦታ ቢሰጥም አብይ አህመድ ለኦሮሚያ ግንባታ አውሎታል፣
– 2.2 ቢሊዬን ብር ከልማት ባንክ በ2011ዓ.ም በሺመልስ አብዲሳ ፊርማ በብድር እንዲወጣ ተደርጎ የኦህዴድ ስራ አስፈፃሚዎች ተከፋፍለውታል የልማት ባንኩ ባለ ስልጣን ብድሩን መልሱ ብለው በመጠየቃቸው አብይ አህመድ ከስልጣናቸው አስወግዷቸዋል፣
– 2000 ትራክተሮችን ለኦሮሚያ ብቻ ታድሏል፣
– ለ2014 ዓ.ም ለኦሮሚያ ነጋዴዎች ማነቃቂያ የሚሆን 26 ቢሊዬን ብር ተበጅቶላችዋል፣
፬-የፀጥታው ግንባታ ስናይ ደግሞ
– 19 ሮኬቶችን ከባህር ዳር አስነስቶ ወደ ወለጋ መውሰድ፣
– 400 ሺህ የኦሮሚያ ልዩ ሀይል ማሰልጠን፣
– 482 ሺህ ደህንነቶችን ማሰልጠናቸው፣
– 200 ሺህ ከቀላል እስከ ከባድ ስልጠና የወሰዱ አየር ወለዶች ና በገመድና ያለገመድ ከኤሊኮፕተር መውረድ የሚችሉ ወታደሮች ሰልጥነው ተቀምጠዋል፣
– 650 ፓትሮሎች ከባድ መሳሪያ የሚሸከሙ ከፌደራል ተሰጥተዋል፣
– ከህወሀቶች የተሰረቁ 50 በላይ የጭነት መኪኖችንና መሳሪያዎችን ለኦሮሚያ ተሰጥተዋል፣
፭-ወቅታዊ የሀገሪቱ ፖለቲካ
– አብይ አህመድ መከላከያን ከትግራይ ማስወጣቱ ትግራይ ሀገር እንድትሆን መፍቀድ ነው፣
– ህወሀት አቅም አግኝታ ሀገርን እንዲታፈራርስ ማድረግ፣
– ዶ/ር አብርሀም ና አብይ አህመድ ያላቸው ስምምነት፣ ወልቃይትና ራያን ይዘው ከሻቢያ ጋር ሀገር እንዲመሰርቱ ማድረግ፣
– ታላቋን ኦሮሚያ ለመገንባት ከሸዋና ወሎ የተወሰነ ግዛት ከጎጃም የተወሰነ ግዛት፣ ጋምቤላንና ቤኒሻንጉልን መጠቅለል፣ ደቡብን ጠቅልሎ ኦሮሚያን ሀገር ማድረግ፣
– ህወሀትና ሻቢያን ሀገር ማድረግ
– ሶማሌንና ሶማሊያን ሀገር ማድረግ
– የዐምሓራን መሬት ቆራርሶ ዐምሓራን ትንሺ ደካማ ሀገር ማድረግ፣
* የመፍትሄ ሃሳብ-ሀገርን ለማዳን ማድረግ ያለብን
– ብአዴን ጉዳይ አስፈፃሚ እንጅ አስፈፃሚ መሆን እንደማይችል ዐምሓራ ጠንቅቆ ማወቅ አለበት።
– የብአዴን ካድሬዎች የዐምሓራ ህዝብ ጠላቶች ና የጥላት መሳሪያዎች መሆናቸውን አምኖ መቀበል።
– ህወሀትን ፈርቶ ኦህዴድንና ኦነግን ተሸክሞ ለመጓዝ መሞከር ሰይጣንን ከሰይጣን ማበላለጥ ስለሆነ ሁሉንም በህዝብ አመፅ ማስወገድና አዲስ ህገ መንግስት ማፅደቅ።
– ወልቃይትና ራያ በጦርነት ሊፈታ ሳይሆን ህወሀት ወደ ፌደራል መንግስቱ እንዳይሄድ የዐምሓራን የፀጥታ ሀይል ዘበኛ ለማድረግ መሆኑን ሴራዉን መረዳት።
– ወልቃይት ና ራያ በጦርነት ስለማይፈታ በፖለቲካ ውሳኔ ብልፅግና ለዐምሓራ ህዝብ መወሰን አለበት።
– ወልቃይት ና ራያ በጦርነት ከተያዘ በኋላ የዐምሓራ መሬት መሆኑን የሚናገረው የብአዴን ካድሬ የዐምሓራ ተወላጆች እንዲሰፍሩበት አለማድረጋቸውን መረዳት አለብን በብዛት የሚኖሩበት የትግራይ ተወላጆች ናቸው።
– ራያና ወልቃይት የዐምሓራ ነው ካልክ ከ 80% በላይ መሬቱን መጠቀም ያለበት ዐምሓራ ነበር ግን አላደረጉትም።
– በአሁኑ ጦርነት ወታደሩ ከድንበር እንዲወጣ ተደርጎ የዐምሓራ ሚኒሻ፣ ፋኖ ና ልዩ ሀይል ወደ ጦርነት ግንባር እንዲማገድ ተደርጓል።
– በራያ በኩል በተደረገው ጦርነት የዐምሓራ የፀጥታ ሀይል ህወሀትን ደምስሶ ወደፊት እየገሰገሰ እያለ ዛሬ ከአብይ አህመድ በተሰጠ ትዛዝ የብአዴን ጂቦች ወደ ኋላ ተመለሱ በማለት የዐምሓራን ሚኒሻ፣ ፋኖና ልዩ ሀይል በህወሀት እንዲመታ አድርገውታል። ቆቦና ወልድያ ሆስፒታሎች በቁስለኛ ተጥለቅልቀዋል።
– ኢትዮጵያን ለመታደግ ከተፈለገ አብይን ከመሰረቱ ማጥፋት ና አድስ ህገ መንግስት ማፅደቅ ብቸኛ መዳኛችን ነው።
ከዘገዬን አብይ አህመድ ኢትዮጵያን አፈራርሶ ታላቋን ኦሮሚያ ሀገር ያደርጋታል።
የዐምሓራ ህዝብ ሳትበላ ብአዴኖችን በልተህ በጀግና ልጆችህ እየተመራህ ትግሉን በተደራጀ መልኩ አቀጣጥል ታሸንፋለህ፤ ብአዴንን ይዘህ የትም አትደርስም። ጥላቶችህ ሊቃረጡህ ከበው በጦርነትና በርሀብ ሊያደቁህ እያሉ ዋናው ጠላትህ ነው። የብአዴን ካድሬ አመቻችቶ እያሳረደህ ነው ንቃ!!!!!!
 
 
✍️ የአሳምነው ፅጌ ተከታዮች

Check Also

AMHARA FANO in London at Ethiopian Embassy

የዲያስፓራ መንገደኞች የሚያጋጥማቸው መከራ!

በቦሌ አየር ማረፊያ በፍተሻ እና ጥበቃ አካላት ተጓዦች ላይ የሚፈፀም ውንብድና እና ዝርፊያ! ድርጊቱ የተፈፀመው …

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.