Breaking News
Home / Amharic / አማራ ዋጋ የከፈለው የተሻለች ኢትዮጲያን ለመገንባት እንጅ በገነባው ሀገር ላይ እንዲፈናቀል አይደለም !

አማራ ዋጋ የከፈለው የተሻለች ኢትዮጲያን ለመገንባት እንጅ በገነባው ሀገር ላይ እንዲፈናቀል አይደለም !

የአራዳ ክ/ከ አማራ ወጣቶች ማህበር የንቅናቄ መድረክ ሀሙስ 21/06/2011 በዳግማዊ ሚኒሊክ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት በደማቅ ሁኔታ ይካሄዳል፡፡ሁሉም የአማራ ተወላጅ ወጣት ከመቼውም ጊዜ በላይ ተደራጅተን በክልሉም ሆነ ከክልል ውጪ ስለሚኖሩ አማራዎች መብት እና ደህንነት ዙሪያ አቋማችንን እንገልፃለን፡፡”አማራ ዋጋ የከፈለው የተሻለች ኢትዮጲያን ለመገንባት እንጅ በገነባው ሀገር ላይ እንዲፈናቀል እና እንዲሰደድ አይደለም”፡፡

Check Also

የዲያስፓራ መንገደኞች የሚያጋጥማቸው መከራ!

በቦሌ አየር ማረፊያ በፍተሻ እና ጥበቃ አካላት ተጓዦች ላይ የሚፈፀም ውንብድና እና ዝርፊያ! ድርጊቱ የተፈፀመው …

Peace Prize of Abiy Ahmed has been Revoked in Germany.

Date: 08/03/2023Author: Martin Plaut3 Comments Ethiopia’s Prime Minister has been quietly stripped of an international peace prize that …

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.