Breaking News
Home / News / ያልተነገረው ታሪክ !

ያልተነገረው ታሪክ !

የዘር ክልል ካልፈረሰ ከአዲስአበባ ወደ አማራ ክልል መሄድ ወይም መምጣት አይቻልም።
ምክናያቱም አዲስአበባ የተከበበችው በኦሮሞ ክልል ነው ::
 
ባለፈው የሃጫሉን ግድያ ተከትሎ በኦሮሚያ ሻሸመኔና ሌሎች አካባቢዎች በነረው ጭፍጨፋ ወቅት ከአዲስ አበባ ወደ ደብረ ብርሃን የሚወስደው መንገድ ተዘግቶ ነበር።
ከተለያዩ አካባቢዎች ወደ አዲስ አበባ የሚጓዙ ተጓዦች ያላቸው አማራጭ ደብረ ብርሃን መዋልና ማደር ነበር። ይህ ይገጥመኛል ብሎ የወጣ ህዝብ በዚህ ከተማ ሲውልና ሲያድር መቸገሩ አይቀርም በሚል እያንዳንዱ የከተማው ሰው እንጀራ እያዋጣ እነዚህን ሰዎች ስቴዲየም ሰብሰብ ሲያበላ ነበር።
በሻሸመኔና አካባቢው እምነትና ብሄር እየተመረጠ ሰው ሲገደልና ንብረት ሲዘረፍ ደብረ ብርሃን በመንገድ ለተጉላላው ሰው እምነትና ብሄር ሳትመርጥ ትመግብ ነበር።
ለዚያ ነው ትልልቅ ባለሃብቶች ከሀገር ውስጥም ከውጭም ሲመጡ ኮራ ጀነን ብለን በሙሉ ልብ ” ደብረ ብርሃን ሄዳችሁ ስሩ” የምንላቸው።
አንዳችም የምናፍርበት ነገር ስለሌለ!!!
 

Check Also

የፓርላማ ተወካዮች ፀረ አማራ የሆኑ ዝርዝር ከነስልክ ቁጥራቸው

Related Posts:የህዝብ ተወካዮች ስልክ ቁጥር ዝርዝር።ይሄ ፀረ ኢትዮጵያ የሆነው ሀንጋሳ ኢብራህም የሚባለው ኦህዴድን ብልጥግናን ወክሎ …

የህዝብ ተወካዮች ስልክ ቁጥር ዝርዝር።

ሼር ይደረግ! የህዝብ ተወካዮች የምክር ቤት በነገው እለት በአማራ ህዝብ ላይ ያወጀውን የእልቂት አዋጅ ለማፅደቅ …

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.