Breaking News
Home / News / የአማራ ተማሪዎች ማህበር (አተማ) በአ.አ – በረራ ምስርታውን በተሳካ ሁኔታ አከናውኗል

የአማራ ተማሪዎች ማህበር (አተማ) በአ.አ – በረራ ምስርታውን በተሳካ ሁኔታ አከናውኗል

ከብዙ ውጣውረድ በኋላ የአማራ ተማሪወች ማህበር (አተማ) የአ.አ /በረራ ምስርታውን በተሳካ ሁኔታ አከናውኗል። በምስረታውም ፎታው ላይ እንደምታዩት ከአዴፓ የአአዩ ተወካይ አቶ ፍትሀለው፣ከአብን ደግሞ የአብን ም/ሊቀመንበር በለጠ ሞላ ተገኝተዋል። አንድ ላይም የዳቦ መቁረስና ለተማሪዎች ንግግር አድርገዋል። ማህበሩን የሚመሩን የሚያዋቅሩ አመራሮችም ተመርጠዋል።

  1. ተማሪ አለሙ አራጌ – ፕሬዝዳንትነት፣
  2. ተማሪ ካሳውን – ም/ፕሬዝዳንትነት
  3. ተማሪ ሮዛ ሰለሞን –  በፀሀፊነት በቀጣይ የአዲስ አበባ ቅርንጫፍን እንዲመሩ ጉባኤው አፅድቋል።

አማራ በልጆቹ ትግል ታሪኩን ያድሳል!!

Check Also

ለኢትዮ 360 ተመልከቾችና ደጋፊዎች በሙሉ የቀረበ ጥሪ !!

ለኢትዮ 360 ተመልከቾችና ደጋፊዎች በሙሉ የቀረበ ጥሪ !! ********************************************** #ሼር እናድርግ #እናዛምት ከቅዳሜ ግንቦት 5/2015 …

ቤተክርስቲያኒቱ ከባለፈው የበለጠ ብርቱ ፈተና እየመጣባት ነው። መሳይ መኮነን

ቤተክርስቲያኒቱ ከባለፈው የበለጠ ብርቱ ፈተና እየመጣባት ነው። እነአብይ አሁን ብቻቸውን አይደሉም። ከእነጌታቸው ረዳ ጋር ተጣምረው …

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.