Breaking News
Home / Amharic / አቶ በለጠ ሞላ ከአብን ተወገዱ ! አዲስ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ተደራጀ ።

አቶ በለጠ ሞላ ከአብን ተወገዱ ! አዲስ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ተደራጀ ።

#ሰበር_ዜና!

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን)የማዕከላዊ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴውን በሚከተለው መልኩ እንደገና አደራጅቷል።
አዲሱ ሥራ አስፈፃሚም፦

👉 1) ዶ/ር ቴዎድሮስ ኃ/ማሪያም – ሊቀመንበር

👉 2) አቶ ክርስቲያን ታደለ – ም/ሊቀመንበር እና የፖለቲካ ጉዳዮች ኃላፊ

👉 3) አቶ ደመወዝ ካሴ – የውጭ ጉዳዮችና ዓለማቀፍ ግንኙነት ኃላፊ

👉 4) አቶ ዘሪሁን ገሰሰ – የማዕከላዊ ጽ/ቤት ኃላፊ

👉 5) አቶ ዩሱፍ ኢብራሂም – የህግና ስነ–ምግባር ጉዳዮች ኃላፊ

👉 6) ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ – የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ

👉 7) አቶ ተሰማ ካሳ – የፖሊሲና ስትራቴጂ ኃላፊ

👉 8) አቶ ሀሳቡ ተስፋው – የአደረጃጀት ጉዳዮች ኃላፊ ሆነው እንዲሰሩ ጠቅላላ ጉባኤው ወስኗል።

የመንግስት የካቢኔ ስልጣን የተቀበሉትን ጠቅላላ ጉባኤው መርምሮ እስካሁን ለነበራቸው ጉልህ አስተዋጽኦ አመስግኖ አሰናብቷቸዋል። በሌላ በኩል አቶ ጋሻው መርሻ የአማራን ህዝብ በመከፋፈሉ እና የድርጅቱን ደጋፊዎችን በእጅጉ ስለጎዳ ሕጋዊ እርምጃ ወስዶበታል።

አንድ አማራ ለሁሉም አማራ፣ ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ!

👉 #ጋሻመልቲሚዲያ

Check Also

የፓርላማ ተወካዮች ፀረ አማራ የሆኑ ዝርዝር ከነስልክ ቁጥራቸው

Related Posts:የህዝብ ተወካዮች ስልክ ቁጥር ዝርዝር።ይሄ ፀረ ኢትዮጵያ የሆነው ሀንጋሳ ኢብራህም የሚባለው ኦህዴድን ብልጥግናን ወክሎ …

የህዝብ ተወካዮች ስልክ ቁጥር ዝርዝር።

ሼር ይደረግ! የህዝብ ተወካዮች የምክር ቤት በነገው እለት በአማራ ህዝብ ላይ ያወጀውን የእልቂት አዋጅ ለማፅደቅ …

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.