Breaking News
Home / Amharic / አቶ በለጠ ሞላ ከአብን ተወገዱ ! አዲስ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ተደራጀ ።

አቶ በለጠ ሞላ ከአብን ተወገዱ ! አዲስ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ተደራጀ ።

#ሰበር_ዜና!

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን)የማዕከላዊ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴውን በሚከተለው መልኩ እንደገና አደራጅቷል።
አዲሱ ሥራ አስፈፃሚም፦

👉 1) ዶ/ር ቴዎድሮስ ኃ/ማሪያም – ሊቀመንበር

👉 2) አቶ ክርስቲያን ታደለ – ም/ሊቀመንበር እና የፖለቲካ ጉዳዮች ኃላፊ

👉 3) አቶ ደመወዝ ካሴ – የውጭ ጉዳዮችና ዓለማቀፍ ግንኙነት ኃላፊ

👉 4) አቶ ዘሪሁን ገሰሰ – የማዕከላዊ ጽ/ቤት ኃላፊ

👉 5) አቶ ዩሱፍ ኢብራሂም – የህግና ስነ–ምግባር ጉዳዮች ኃላፊ

👉 6) ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ – የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ

👉 7) አቶ ተሰማ ካሳ – የፖሊሲና ስትራቴጂ ኃላፊ

👉 8) አቶ ሀሳቡ ተስፋው – የአደረጃጀት ጉዳዮች ኃላፊ ሆነው እንዲሰሩ ጠቅላላ ጉባኤው ወስኗል።

የመንግስት የካቢኔ ስልጣን የተቀበሉትን ጠቅላላ ጉባኤው መርምሮ እስካሁን ለነበራቸው ጉልህ አስተዋጽኦ አመስግኖ አሰናብቷቸዋል። በሌላ በኩል አቶ ጋሻው መርሻ የአማራን ህዝብ በመከፋፈሉ እና የድርጅቱን ደጋፊዎችን በእጅጉ ስለጎዳ ሕጋዊ እርምጃ ወስዶበታል።

አንድ አማራ ለሁሉም አማራ፣ ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ!

👉 #ጋሻመልቲሚዲያ

Check Also

በአሜሪካን ሀገር የምትኖሩ የአማራ ማህበራትና የአማራ ልጆች የት ነው ያላችሁት?? Share!

ድሮን ሲያስተኩስ የነበረው ባንዳ በፋኖ ተያዘ ! እኔን ያየህ ተቀጣ !

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.