Breaking News
Home / Amharic / አቢይ አህመድ አማራን በድሮን መደብደብ ጀምሯል።

አቢይ አህመድ አማራን በድሮን መደብደብ ጀምሯል።

ሰበር መረጃ:-

አማራን እና ኦርቶዶክስን ለማጥፋት ቆርጦ የተነሳው የኦነግ ሸኔው መሪ አብይ አህመድ ከብአዴን ባንዳ ዞምቢዎች ጋር በመተባበር የአማራ ሕዝብን በድሮን መደብደብ ጀምሯል:: መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ዛሬ በሰሜን ሸዋ በራሳና በሸዋሮቢት ከፍተኛ የድሮን ድብደባ እየፈጸመ ነው:: በጎጃምም ከባህርዳር መስመር ወደ ማርቆስ አቅጣጫ በተለይም በምስራቅ ጎጃም ባሶ ሊበን ወረዳ እንዲሁም አነደድ አካባቢ ፋኖዎችን ለመደምሰስ በሚል አያሌ ተጨማሪ የኦነግ ሰራዊት አስገብቶ ከፍተኛ ጦርነት በሕዝባችን ላይ መክፈቱ ታውቋል:: መላው ሕዝባችንም በነቂስ ወጥቶ መንገዶችን በድንጋይና በተለያዩ ቁሳቁሶች በመዝጋት በመከላከያ ስም የገባውን ጨፍጫፊ የኦሮሞ ጦር አድፍጦ በማጥቃት በተጨማሪም ሕዝቡ ስንቅ እና ውሃ ለወራሪው ጦር በመከልከልና በማግለል የሕልውና ትግሉን እንዲቀላቀል አስቸኳይ ጥሪ ቀርቧል:: ብዙሃኑ አማራ ያልሆኑት የብአዴን ሸኔ የላይኛው እርከን አመራሮች የዓብይን ጭፍጨፋ ለማስቀጠል ቆርጠው የተነሱ ሲሆን በትላንትናው ዕለትም በአማራ ጠሉ የደህንነት ኃላፊው ተመስገን ጥሩነህ በኩል “ጽንፈኛ ፋኖን የሚደግፉትን አመራሮች መንጥረን እናስወግዳቸዋለን” ሲል መዛቱ ይታወቃል:: በጎጃም ማሊያ የሚጫወቱት የኩሽ ፖለቲካ አቀንቃኞቹ ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፍአለ እና የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ግዛቸው ሙሉነህም “አብይ አህመድ ለአማራ ሕዝብ የሚያስብ ጥሩ የሆነ መሪ ነው:: የታችኛው አመራር በጽንፈኛው ተጠልፎ እነደ ሕዝብ ጠያቂ እየሆነ ነው ያስቸገረን:: የአማራ ችግር የሚመራው በኢትዮጵያ ማዕቀፍ ከሌሎች ብሄሮች ጋር ነው:: በጽንፈኛው ኃይል በፍጹም አንመራም” የሚሉ በአማራው ላይ ያላቸውን ጥላቻ የሚያንጸባርቁ ንግግሮችን ማሰማታቸው የሚታወቅ ነው:: ይህ የብአዴን እስከ 20 ሺህ የሚገመቱ ፋኖዎችን እና የነቁ አማራዎችን በክልሉ እና ከክልሉ ውጪ በፌደራል መንግስቱ ማሰቃያ እስር ቤቶች ከኤርትራ ጥቂት ኪሎ ሜትር በሚርቀው የአፋር በረሃ ሶላ ማጎሪያ ካምፕ ውስጥ ጭምር እያሰቃየ ሲሆን በቀን አንድ ዳቦ ብቻ እንደ ውሻ እየተወረወረላቸው በምግብ እጥረት በሕክምና ዕጦትና በካምፖቹ ጠባቂዎች ጥቃት በርካታዎቹ ሕይወታቸውን እያጡ እንደሆነ መረጃዎች ሾልከው እየወጡ ነው:: አማራውን በአብይ አህመድ የኦነግ ሰራዊትና በሕወሃት ታጣቂዎች ለማስጨፍጨፍ የክልሉን ልዩ ኃይል በትኖ በ 43 ዙር በሰለጠኑ የዓብይ አህመድ ጨካኝ ታጣቂዎች የተለያዩ የአማራ ዞኖችን በማስወረር ከኦሮሚያ ክልል አልፎ ሕዝባችንን በገዛ ቀዬው የሚያሳርደ እናት እና እህቶቻችንን የሚያስደፍር እንዲሁም ለአማራው ቀጣይ ህልውና የጂኦ ፖለቲካ ስትራቴጂክ ጠቀሜታ ያላቸውን እንደ ወልቃይት ሁመራ ራያ አወራ ጎዳና መንዝ ሸዋ ሮቢት አጣዬ እና አብዛኛውን ወሎ አሳልፎ ለመስጠት በማን አለብኝነት እብሪት ግድያ ፍረጃና እስራቱን አጠናክረው ገፍተውበታል:: በመሆኑም አትግደሉኝ የሚለውን አማራ “ጽንፈኛ” እና “አሸባሪ” የሚሉ ማሸማቀቂያዎችን በመለጠፍ ከሕወሃት እና ከኦነግ ሸኔ በባሰ በሕዝባችን ሕይወትና የመኖር ሕልውና እየቀለዱ የሚገኙትን ሳድስት የብአዴን ዞምቢዎች ዳግም በኢትዮጵያ ምድር ነቅርሳቸው እንዳያገረሽ አድርጎ በፍጥነት ጠራርጎ ወደ ሚታገሉለት ኦሮሚያ አልያም በአማራው ማስክ የሚፈጽሙትን ቁማር አጋልጦ ወደየ ብሄራቸው መሸኘት ቀዳሚው የሕልውናው ትግል ጅማሮ ሊሆን ይገባል::

Check Also

ድሮን ሲያስተኩስ የነበረው ባንዳ በፋኖ ተያዘ ! እኔን ያየህ ተቀጣ !

ከጎጃም አማራ ፋኖ የተሰጠ መግለጫ – ዘመነ ካሴ – Amhara FANO Gojjam

News in Pictures

Time in Ethiopia

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.