Breaking News
Home / Amharic / ብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ ማሞ የጀግና ሜዳሊያ ተነፈጋቸው !

ብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ ማሞ የጀግና ሜዳሊያ ተነፈጋቸው !

ብርጋዴር ጄኔራል ተፈራ ማሞ የጀ ግና ሜዳሊያ ተነፈጋቸው!

በአማራ የህልውና ዘመቻ አስተዋፅኦ ያበረከቱ አካላት ባህርዳር የሽልማትና እውቅና ኘሮግራም ዛሬ ተካሂዷል።

በዚህ ኘሮግራም የአሁኑ የአማራ ልዩ ሃይል አዛዥ ኮሚሽነር ተኮላ አይፎክሩ እና የአማራ ሚሊሻ አዛዥ ኮሎኔል ባምላኩ አባይ የአንደኛ ደረጃ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸልመዋል።

በከፋፍለህ ግዛውን የሚተዳደረው የአማራ ብልፅግና ግን በዚህ የሽልማት ኘሮግራም በአብይ አህመድ ቀጥተኛ ትዕዛዝ የጄኔራል ተፈራ ማሞ ስም እንዳይጠራ አድርጎት አልፏል።

በመንግስት ዕዝ ስር ሆነው የዘመቱ ፋኖዎች እንደ አስተዋጿቸው በአማራ ብልፅግና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።

በራሳቸው መዋቅር የዘመቱ ፋኖዎች ግን ጥሪ አልደረሳቸውም።

አሸባሪው ህወሃት ደብረታቦር ሲቃረብ 60 ሚሊዮን ብር ዘርፈው ሊኮበልሉ የነበሩት የአማራ ብልፅግና አመራሮች የክብር እንግዳ ነበሩ።

አማራን የሚያሳርደው ሽመልስ አብዲሳም እንዲሁ የኘሮግራሙ የክብር እንግዳ ተደርጓል።

 

ዘመነ ካሴ #ፋኖ

 

Check Also

የፓርላማ ተወካዮች ፀረ አማራ የሆኑ ዝርዝር ከነስልክ ቁጥራቸው

Related Posts:የህዝብ ተወካዮች ስልክ ቁጥር ዝርዝር።ይሄ ፀረ ኢትዮጵያ የሆነው ሀንጋሳ ኢብራህም የሚባለው ኦህዴድን ብልጥግናን ወክሎ …

የህዝብ ተወካዮች ስልክ ቁጥር ዝርዝር።

ሼር ይደረግ! የህዝብ ተወካዮች የምክር ቤት በነገው እለት በአማራ ህዝብ ላይ ያወጀውን የእልቂት አዋጅ ለማፅደቅ …

Multi threaded Redundant Dedicated Server in USA and in Europe.